የዓለም ስታርትአፕ ሽልማት የአፍሪካ ጉባኤ (Global StartUp Award Summit 2023) የመክፈቻ ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው።
መድረኩ ኢትዮጵያ በፈጠራ እና ተክኖሎጂ ያላትን እምቅ አቅም ለማስተዋወቅ እና ሀገራችን በዘርፉ ያላትን ትክክለኛ ገጽታ ለማሳየት የሚያግዝ ነው።
ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መረጃዎች